በሙስና የተጠረጠሩ ሰዎችን ማሰር መቀጠሉ

የፌደራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የስነምግባር ትምሕርትና ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሰፋ እንደተናገሩት እስካሁን በአጠቃላይ 51 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል