ፓኪስታን የሽብር መሐል ምርጫ

የኢዝላማባድ ፖለቲከኞች «መሪዎቻችን በአሸባሪዎች ሥለተገደሉ፥ ባልደረቦቻችን ሥለታገቱ» ወይም ከአወደ አፍሪቃ በተደጋጋሚ እንደምንሰማዉ «መስዋዕትነት» ሥለከፈልን የያዝነዉን ሥልጣን አንለቅም አላሉም።እንደ ባግዳድ፥ እንደ ካቡል፥ እንደ ሞቅዲሾ ፖለቲከኞች ቤተ-መንግሥት ተቀምጠዉ በወኪል፥ በራዲዮ፥ ቴሌቪዥን ንግግር፥ ተመረጥን አላሉም።