ፓኪስታን የሽብር መሐል ምርጫ
የኢዝላማባድ ፖለቲከኞች «መሪዎቻችን በአሸባሪዎች ሥለተገደሉ፥ ባልደረቦቻችን ሥለታገቱ» ወይም ከአወደ አፍሪቃ በተደጋጋሚ እንደምንሰማዉ «መስዋዕትነት» ሥለከፈልን የያዝነዉን ሥልጣን አንለቅም አላሉም።እንደ ባግዳድ፥ እንደ ካቡል፥ እንደ ሞቅዲሾ ፖለቲከኞች ቤተ-መንግሥት ተቀምጠዉ በወኪል፥ በራዲዮ፥ ቴሌቪዥን ንግግር፥ ተመረጥን አላሉም።
የኢዝላማባድ ፖለቲከኞች «መሪዎቻችን በአሸባሪዎች ሥለተገደሉ፥ ባልደረቦቻችን ሥለታገቱ» ወይም ከአወደ አፍሪቃ በተደጋጋሚ እንደምንሰማዉ «መስዋዕትነት» ሥለከፈልን የያዝነዉን ሥልጣን አንለቅም አላሉም።እንደ ባግዳድ፥ እንደ ካቡል፥ እንደ ሞቅዲሾ ፖለቲከኞች ቤተ-መንግሥት ተቀምጠዉ በወኪል፥ በራዲዮ፥ ቴሌቪዥን ንግግር፥ ተመረጥን አላሉም።