በሙስና ተጠርጣሪ ባለስልጣናት ፍርድ ቤት ቀረቡ

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የመንግስት ባለስልጣናት ዛሬ፥ ግንቦት 5 ቀን 2005 ዓም ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታወቀ። ፍርድ ቤቱ ለነገ ከሠዓት በኋላ ተጨማሪ ቀጠሮ መያዙም ተገልጿል። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል የጉምሩክ ኃላፊዎች የመንግስት ባለስልጣናትና ባለሀብቶች ይገኑበታል