የኤርትራ ነፃነትና የሕዝቧ ፍዳ
ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ኤርትራን ከዓለም ከፍተኛ ጭቆና የሚፈፀምባት፥ ዝግና ድብቅ ሐገር ይላታል።አንዲት ኤርትራዊት የመብት ተማጓች በበኩላቸዉ በዜጎቹ ላይ ግፍ በመፈፀም የኤርትራን መንግሥት የሚወዳደር ሥርዓት ካለ ምናልባት የሰሜን ኮሪያዉ ነዉ።
ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ኤርትራን ከዓለም ከፍተኛ ጭቆና የሚፈፀምባት፥ ዝግና ድብቅ ሐገር ይላታል።አንዲት ኤርትራዊት የመብት ተማጓች በበኩላቸዉ በዜጎቹ ላይ ግፍ በመፈፀም የኤርትራን መንግሥት የሚወዳደር ሥርዓት ካለ ምናልባት የሰሜን ኮሪያዉ ነዉ።