የጀርመንዋ የግብርና ሚንስትር በኢትዮጵያ
የጀርመንዋ የግብርና ሚኒስትር ወይዘሮ ኢልዘ አይግነር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሠወስት ቀናት ጉብኝት ዛሬ በይፋ ጀምረዋል።ሚንስትር አይግነር ትናንት ማምሻ አዲስ አበባ ከመግባታቸዉ በፊት ደቡብ አፍሪቃን ለሠወስት ቀን ጎብኝተዉ ነበር።
የጀርመንዋ የግብርና ሚኒስትር ወይዘሮ ኢልዘ አይግነር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሠወስት ቀናት ጉብኝት ዛሬ በይፋ ጀምረዋል።ሚንስትር አይግነር ትናንት ማምሻ አዲስ አበባ ከመግባታቸዉ በፊት ደቡብ አፍሪቃን ለሠወስት ቀን ጎብኝተዉ ነበር።