የፕሬዝዳት ኦባማ መርሕና የገጠመዉ ተቃዉሞ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦቦማ ሁለተኛ ዘመነ-ሥልጣናቸዉን የያዙበትን መቶኛ ቀን ምክንያት በማድረግ ባለፉት መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉንና ወደፊት ሊሠሩ ያቀዷቸዉን ተግባራት ትናንት በዝርዝር አስረድተዋል።
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦቦማ ሁለተኛ ዘመነ-ሥልጣናቸዉን የያዙበትን መቶኛ ቀን ምክንያት በማድረግ ባለፉት መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉንና ወደፊት ሊሠሩ ያቀዷቸዉን ተግባራት ትናንት በዝርዝር አስረድተዋል።