አፍቃሬ ናዚዎች እና የጀርመን መንሥግሥት ይቅርታ

የጀርመን መንግሥት የሠብአዊ መብት ጉዳይ ሐላፊ ማርኩስ ሉኒንግ ጄኔቭ-ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት የሠብአዊ መብት ምክር ቤት ሥብሰባ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ተጠርጣሪ ወንጀለኞቹ ፈጥነዉ አለመያዛቸዉ ግልፅ ሠብአዊ መብት ረገጣ ነዉ።ሉኒንግ ለተፈጠረዉ ጥፋት በጀርመን መንግሥት ሥም በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።