በአፍሪቃ ቀንድ የጋዜጠኞች ይዞታ
ሶማሊያ ዉስጥ በያዝነዉ የጎርጎሮሳዊ ዓመት 2013 ከባተ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር አምስት ደርሷል። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ ድንበር የለሽ ዘጋቢዎች /RSF/ ሰሞኑን አንድ የሶማሊያ ራዲዮ ጋዜጠኛ መገደሉን በማዉገዝ፤ መቅዲሾ ዛሬም ለጋዜጠኞችም ሆነ ለኗሪዎቿ ፀጥታዋ የተረጋገጠነዉ ማለት እንደማይቻል አመልክቷል።
ሶማሊያ ዉስጥ በያዝነዉ የጎርጎሮሳዊ ዓመት 2013 ከባተ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር አምስት ደርሷል። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ ድንበር የለሽ ዘጋቢዎች /RSF/ ሰሞኑን አንድ የሶማሊያ ራዲዮ ጋዜጠኛ መገደሉን በማዉገዝ፤ መቅዲሾ ዛሬም ለጋዜጠኞችም ሆነ ለኗሪዎቿ ፀጥታዋ የተረጋገጠነዉ ማለት እንደማይቻል አመልክቷል።