ኮት ዲቯር እና አዳጋቹ የዕርቀ ሰላም ሂደት
በ 2010 ዓም ከተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በኋላ አስከፊ ግጭት በታየባት ኮት ዲቯር ውስጥ በነገው ዕለት የከተሞች እና ያካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ ይደረጋል። ታዛቢዎች እንዳመለከቱት፡ በሰሞኑ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ደም አፋሳሽ ግጭት ተካሂዶዋል።
በ 2010 ዓም ከተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በኋላ አስከፊ ግጭት በታየባት ኮት ዲቯር ውስጥ በነገው ዕለት የከተሞች እና ያካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ ይደረጋል። ታዛቢዎች እንዳመለከቱት፡ በሰሞኑ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ደም አፋሳሽ ግጭት ተካሂዶዋል።