የቦስተን አሸባሪዎችና የፖሊስ ክትትል ፣
በዩናይትድ ስቴትስ ቦስተን ከተማ የፈንጂ ጥቃት ከተጠርጣሪዎች አንዱ መገደሉን አንደኛዉን ፍለጋዉ መቀጠሉን ፖሊስ አስታወቀ። ዛሬ የወጡ ዘገባዎች እንደሚሉት ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ በጥይት ተመትቶ ሃኪም ቤት ሲደርስ ህይወቱ አልፏል።
በዩናይትድ ስቴትስ ቦስተን ከተማ የፈንጂ ጥቃት ከተጠርጣሪዎች አንዱ መገደሉን አንደኛዉን ፍለጋዉ መቀጠሉን ፖሊስ አስታወቀ። ዛሬ የወጡ ዘገባዎች እንደሚሉት ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ በጥይት ተመትቶ ሃኪም ቤት ሲደርስ ህይወቱ አልፏል።