የቦስተን አሸባሪዎችና የፖሊስ ክትትል ፣

በዩናይትድ ስቴትስ ቦስተን ከተማ የፈንጂ ጥቃት ከተጠርጣሪዎች አንዱ መገደሉን አንደኛዉን ፍለጋዉ መቀጠሉን ፖሊስ አስታወቀ። ዛሬ የወጡ ዘገባዎች እንደሚሉት ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ በጥይት ተመትቶ ሃኪም ቤት ሲደርስ ህይወቱ አልፏል።