በኢራን የጋዜጠኞች ፈተና

ኢራን ዉስጥ ጋዜጠኞችና መገናኛ ብዙሃን ላይ መንግስት የሚያደርገዉ ጫና መጠናከሩ እየተነገረ ነዉ። በድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ዘገባ መሠረት በጎርጎሮሳዊዉ 2009ዓ,ም ብቻ 30 የግል ጋዜጦች ኢራን ዉስጥ ታግደዋል።