የጠ/ሚ ኃይለ ማርያም ጉብኝት በአዉሮጳ
አቶ ኃይለ ማርያም የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ከያዙ ወዲሕ ለመጀሪያ ጊዜ በአዉሮጳ በሚያደርጉት ጉብኝት ነገ ብራስልስ-ቤልጅግ ዉስጥ ከሌሎች የአዉሮጳ ሕብረት ባለሥልጣናት ጋር ለመነጋገርም ቀጠሮ አላቸዉ።በብራስልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ግን ሥለ ጉብኝቱ የሚያቀዉ እንደሌለ አንድ የኤምባሲዉ ባለሥልጣን አስታዉቀዋል
አቶ ኃይለ ማርያም የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ከያዙ ወዲሕ ለመጀሪያ ጊዜ በአዉሮጳ በሚያደርጉት ጉብኝት ነገ ብራስልስ-ቤልጅግ ዉስጥ ከሌሎች የአዉሮጳ ሕብረት ባለሥልጣናት ጋር ለመነጋገርም ቀጠሮ አላቸዉ።በብራስልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ግን ሥለ ጉብኝቱ የሚያቀዉ እንደሌለ አንድ የኤምባሲዉ ባለሥልጣን አስታዉቀዋል