የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሁለተኛ ዓመት፤
ከሱዳን ጋር ከሚያዋስነው ድንበር 40 ኪሎሜትር ርቀት ባለው ቦታ፣ በጥቁር ዐባይ ላይ በመገንባት ላይ ያለው፣ በአፍሪቃ በታላቅነቱ ወደር እንደማይኖረው የሚነገርለት ግድብ ፣ግንባታው ሲፈጸም 5,250 ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እንደሚያመነጭ መገለጡ የሚታወስ ነው።
ከሱዳን ጋር ከሚያዋስነው ድንበር 40 ኪሎሜትር ርቀት ባለው ቦታ፣ በጥቁር ዐባይ ላይ በመገንባት ላይ ያለው፣ በአፍሪቃ በታላቅነቱ ወደር እንደማይኖረው የሚነገርለት ግድብ ፣ግንባታው ሲፈጸም 5,250 ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እንደሚያመነጭ መገለጡ የሚታወስ ነው።