የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ወቅታዊ ሁኔታ
ሚሼል ጆቶጅያ የሃገሪቱ ህገ መንግሥቱ መታገዱንና ፓርላማውና ካቢኔውምም መበተኑን ትናንት ማምሻውን አስታውቀዋል ። የቀድሞው ዲፕሎማት ጆቶጅያ ወደ ነፃ ተዓማኒና ግልፅ ምርጫዎች ይወስደናል ያሉት 3 አመት ያህል የሚወስደው የሽግግር ጊዜ በአስቸኳይ ጊዜ ህግ እንደሚመራም ከዋና ከተማይቱ ከባንግዊ ተናግረዋል ።
ሚሼል ጆቶጅያ የሃገሪቱ ህገ መንግሥቱ መታገዱንና ፓርላማውና ካቢኔውምም መበተኑን ትናንት ማምሻውን አስታውቀዋል ። የቀድሞው ዲፕሎማት ጆቶጅያ ወደ ነፃ ተዓማኒና ግልፅ ምርጫዎች ይወስደናል ያሉት 3 አመት ያህል የሚወስደው የሽግግር ጊዜ በአስቸኳይ ጊዜ ህግ እንደሚመራም ከዋና ከተማይቱ ከባንግዊ ተናግረዋል ።