የዚምባቡዌ ረቂቅ ሕገ-መንግሥት
የፕሬዝዳት ሙጋቤን አገዛዝ የሚቃወሙት ማድሁኩ እንደሚሉት አዲሱም ረቂቅ የፕሬዝዳንቱን ሥልጣን የሚፈለገዉን ያክል አይገድብም ባይ ናቸዉ።በዚሕም ምክንያት ደጋፊቻቸዉ ድምፅ እንዳይሰጡ ጠይቀዋል።የዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት የአምንስቲ ኢንተርናሽናል ባልደረባ ኮሲን ዚላላም ረቂቁ ሕገ-መንግሥቱ አላረካቸዉም።
የፕሬዝዳት ሙጋቤን አገዛዝ የሚቃወሙት ማድሁኩ እንደሚሉት አዲሱም ረቂቅ የፕሬዝዳንቱን ሥልጣን የሚፈለገዉን ያክል አይገድብም ባይ ናቸዉ።በዚሕም ምክንያት ደጋፊቻቸዉ ድምፅ እንዳይሰጡ ጠይቀዋል።የዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት የአምንስቲ ኢንተርናሽናል ባልደረባ ኮሲን ዚላላም ረቂቁ ሕገ-መንግሥቱ አላረካቸዉም።