ድርቅ በምሥራቅ ኢትዮጵያ

የድርጅቱ አጥኚዎች እንዳስታወቁት በድርቁ ሰበብ ገበሬዎችም አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸዉን እየሸጡ፥ ዉሐና ሳር ፍለጋ ከመኖሪያ ቀያቸዉ እየተሰደዱ ነዉ።በስደቱ ምክንያት አንዳድ አካባቢ ግጭት መከሰቱንም አጥኚዎቹ አስታዉቀዋል