ድርቅ በምሥራቅ ኢትዮጵያ
የድርጅቱ አጥኚዎች እንዳስታወቁት በድርቁ ሰበብ ገበሬዎችም አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸዉን እየሸጡ፥ ዉሐና ሳር ፍለጋ ከመኖሪያ ቀያቸዉ እየተሰደዱ ነዉ።በስደቱ ምክንያት አንዳድ አካባቢ ግጭት መከሰቱንም አጥኚዎቹ አስታዉቀዋል
የድርጅቱ አጥኚዎች እንዳስታወቁት በድርቁ ሰበብ ገበሬዎችም አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸዉን እየሸጡ፥ ዉሐና ሳር ፍለጋ ከመኖሪያ ቀያቸዉ እየተሰደዱ ነዉ።በስደቱ ምክንያት አንዳድ አካባቢ ግጭት መከሰቱንም አጥኚዎቹ አስታዉቀዋል