በወግ ያልተያዘዉ ሀብት
ዉሃ ጥንቃቄ ከማይደረግላቸዉ የተፈጥሮ ሃብቶች አንዱና ዋነኛዉ ነዉ። ከቤት ዉስጥ አገልግሎት አንስቶ ለእርሻዉና ለኢንዱስትሪዉ ፍጆታ ያለእቅድ ሥራ ላይ የሚዉለዉ ዉሃ ተገቢዉ ጥንቃቄ ካልተደረገለት ቀስ በቀስ እጥረት ሊያጋጥም እንደሚችል የዘርፉ ተመራማሪዎች ጥናት ዉጤት ያመለክታል።
ዉሃ ጥንቃቄ ከማይደረግላቸዉ የተፈጥሮ ሃብቶች አንዱና ዋነኛዉ ነዉ። ከቤት ዉስጥ አገልግሎት አንስቶ ለእርሻዉና ለኢንዱስትሪዉ ፍጆታ ያለእቅድ ሥራ ላይ የሚዉለዉ ዉሃ ተገቢዉ ጥንቃቄ ካልተደረገለት ቀስ በቀስ እጥረት ሊያጋጥም እንደሚችል የዘርፉ ተመራማሪዎች ጥናት ዉጤት ያመለክታል።