አዲሶቹ የኢትዮጵያ ካቢኔ የስራ ዘርፎች

የኢሀአደግ አራት ድርጅቶች እኩል ናቸው ተብለው የሚታሰቡ እንደመሆኑ መጠን አራቱም ድርጅቶች በከፍተኛው የመንግስት አካል ቦታ እንዲያገኙ እየተደረገ ነው ይላሉ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር አሰፋ ፍሰሀ።