የሕፃናት ጤናና ህክምናዉ በኢትዮጵያ
በየዓመቱ ኢትዮጵያ ዉስጥ ወደሶስት ሚሊዮን ሕፃናት እንደሚወለዱ ይገመታል። በተቃራኒዉ በዓመት ከመቶ ሺህ በላይ ሕፃናት በተለያዩ የጤና እክሎች ህይወታቸዉ ያልፋል። ሀገሪቱ ያሏት የሕጻናት ሃኪሞች ቁጥር ደግሞ አራት መቶ አይሞላም።
በየዓመቱ ኢትዮጵያ ዉስጥ ወደሶስት ሚሊዮን ሕፃናት እንደሚወለዱ ይገመታል። በተቃራኒዉ በዓመት ከመቶ ሺህ በላይ ሕፃናት በተለያዩ የጤና እክሎች ህይወታቸዉ ያልፋል። ሀገሪቱ ያሏት የሕጻናት ሃኪሞች ቁጥር ደግሞ አራት መቶ አይሞላም።