የእሥራኤል ምክር ቤታዊ ምርጫ
19 ኛው የእሥራኤል ምክር ቤት፡ ክኔሴት ምርጫ በዛሬው ዕለት በመካሄድ ላይ ይገኛል። የሀገሪቱ የምርጫ ቦርድ ያወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው፡ ከጠቅላላው የእሥራኤል ሕዝብ መካከል ወደ አምሥት ነጥብ ስድስት ሚልዮኑ የመምረጥ መብት አለው።
19 ኛው የእሥራኤል ምክር ቤት፡ ክኔሴት ምርጫ በዛሬው ዕለት በመካሄድ ላይ ይገኛል። የሀገሪቱ የምርጫ ቦርድ ያወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው፡ ከጠቅላላው የእሥራኤል ሕዝብ መካከል ወደ አምሥት ነጥብ ስድስት ሚልዮኑ የመምረጥ መብት አለው።