ዚምባብዌ እና የገጠማት የምግብ እጥረት

ዚምባብዌ የረሀብ ስጋት የተደቀነበትን ወደ ሁለት ሚልዮን የሚጠጋ ሕዝብዋን ለመመገብ $131 ሚልዮን ዶላር አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ርዳታ እንደሚያስፈልጋት የተመድ ሰሞኑን በማስታወቅ የርዳታ ጥሪ አስተላልፎዋል።