ዚምባብዌ እና የገጠማት የምግብ እጥረት
ዚምባብዌ የረሀብ ስጋት የተደቀነበትን ወደ ሁለት ሚልዮን የሚጠጋ ሕዝብዋን ለመመገብ $131 ሚልዮን ዶላር አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ርዳታ እንደሚያስፈልጋት የተመድ ሰሞኑን በማስታወቅ የርዳታ ጥሪ አስተላልፎዋል።
ዚምባብዌ የረሀብ ስጋት የተደቀነበትን ወደ ሁለት ሚልዮን የሚጠጋ ሕዝብዋን ለመመገብ $131 ሚልዮን ዶላር አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ርዳታ እንደሚያስፈልጋት የተመድ ሰሞኑን በማስታወቅ የርዳታ ጥሪ አስተላልፎዋል።