የወሲብ ጥቃት የተፈጸመባት አረፈች
ህንድ ዋና ከተማ ኒዉዴሊ ዉስጥ ከአስራ ሁለት ቀናት በፊት በበርካታ ወንዶች አደገኛ የወሲብ ጥቃት የተፈጸመባት ወጣት ከዚህ አለም መለየትዋ ተገለፀ። የወሲብ ጥቃት የተፈፀመባት የ 23 ዓመት ወጣት ህልፈትን ተከትሎ በህንድ ከፍተኛ ቁጣና ሃዘን መቀስቀሱም እየተነገረ ነዉ።
ህንድ ዋና ከተማ ኒዉዴሊ ዉስጥ ከአስራ ሁለት ቀናት በፊት በበርካታ ወንዶች አደገኛ የወሲብ ጥቃት የተፈጸመባት ወጣት ከዚህ አለም መለየትዋ ተገለፀ። የወሲብ ጥቃት የተፈፀመባት የ 23 ዓመት ወጣት ህልፈትን ተከትሎ በህንድ ከፍተኛ ቁጣና ሃዘን መቀስቀሱም እየተነገረ ነዉ።