የወሲብ ጥቃት የተፈጸመባት አረፈች

ህንድ ዋና ከተማ ኒዉዴሊ ዉስጥ ከአስራ ሁለት ቀናት በፊት በበርካታ ወንዶች አደገኛ የወሲብ ጥቃት የተፈጸመባት ወጣት ከዚህ አለም መለየትዋ ተገለፀ። የወሲብ ጥቃት የተፈፀመባት የ 23 ዓመት ወጣት ህልፈትን ተከትሎ በህንድ ከፍተኛ ቁጣና ሃዘን መቀስቀሱም እየተነገረ ነዉ።