ግብፅ-መሐል መንገድ ላይ

ሰኔ አጋማሽ።የግብፅ ሕዝብ ለመጨረሻዉ ዙር ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ካለፉት እጩዎች አንዱን ለመምረጥ ሁለት ቀን ሲቀረዉ፥-በሙባረክ የተሾሙ፥ የተሸለሙት የሐገሪቱ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በሞተ-ሥርዓታቸዉ ላይ እስትንፋስ ለመዝራት ሐያል-ጠንካራ ጥይታቸዉን ተኮሱ።