አዳጊ ሐገራትና የሐዋላጥቅም
የሚሰጠዉን ወይም ለመስጠት ቃል የገባዉን የልማት ርዳታም አጥፏል ወይም ቀንሷል። የወለደ ግን አይጥልም።የተወለደም አይረሳም።እና ድርጅቱ እንደሚለዉ አሁን የአፍሪቃና የብጤዎቻቸዉ የገንዘብ ምንጭ፥ እኒያ ሲሆን በቦሌ፥ ካልሆነም በባሌ- ዩሮ፥ ዶላር፥ ሪያል-ዲናር ካለበት የደረሱት ተወላጆች ናቸዉ።
የሚሰጠዉን ወይም ለመስጠት ቃል የገባዉን የልማት ርዳታም አጥፏል ወይም ቀንሷል። የወለደ ግን አይጥልም።የተወለደም አይረሳም።እና ድርጅቱ እንደሚለዉ አሁን የአፍሪቃና የብጤዎቻቸዉ የገንዘብ ምንጭ፥ እኒያ ሲሆን በቦሌ፥ ካልሆነም በባሌ- ዩሮ፥ ዶላር፥ ሪያል-ዲናር ካለበት የደረሱት ተወላጆች ናቸዉ።