አዳጊ ሐገራትና የሐዋላጥቅም

የሚሰጠዉን ወይም ለመስጠት ቃል የገባዉን የልማት ርዳታም አጥፏል ወይም ቀንሷል። የወለደ ግን አይጥልም።የተወለደም አይረሳም።እና ድርጅቱ እንደሚለዉ አሁን የአፍሪቃና የብጤዎቻቸዉ የገንዘብ ምንጭ፥ እኒያ ሲሆን በቦሌ፥ ካልሆነም በባሌ- ዩሮ፥ ዶላር፥ ሪያል-ዲናር ካለበት የደረሱት ተወላጆች ናቸዉ።