አፍሪቃዉያን ስደተኞች በማልታ
ከሊቢያ ወደጣሊያንና ማልታ የሚፈልሱ አብዛኛዎቹ የኤርትራ ዜጎች የሆኑ የአፍሪቃ ስደተኞች እንቅስቃሴ መቀጠሉን የሮሙ ወኪላችን ተኽለእግዚ ገብረእየሱስ የላከዉ ዘገባ ያመለክታል። በቅርቡ የሜዲትራኒያን ባህርን በጀልባ አቋርጠዉ ወደጣሊያን ያመሩ፤
ከሊቢያ ወደጣሊያንና ማልታ የሚፈልሱ አብዛኛዎቹ የኤርትራ ዜጎች የሆኑ የአፍሪቃ ስደተኞች እንቅስቃሴ መቀጠሉን የሮሙ ወኪላችን ተኽለእግዚ ገብረእየሱስ የላከዉ ዘገባ ያመለክታል። በቅርቡ የሜዲትራኒያን ባህርን በጀልባ አቋርጠዉ ወደጣሊያን ያመሩ፤