አፍሪቃዉያን ስደተኞች በማልታ

ከሊቢያ ወደጣሊያንና ማልታ የሚፈልሱ አብዛኛዎቹ የኤርትራ ዜጎች የሆኑ የአፍሪቃ ስደተኞች እንቅስቃሴ መቀጠሉን የሮሙ ወኪላችን ተኽለእግዚ ገብረእየሱስ የላከዉ ዘገባ ያመለክታል። በቅርቡ የሜዲትራኒያን ባህርን በጀልባ አቋርጠዉ ወደጣሊያን ያመሩ፤