የዓለም የሠራተኞች ማህበርና ኢትዮጵያ
ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ኢትዮጵያን የሠራተኞች መብት በእጅጉ ከሚጣሱባቸው 5 ሀገራት ተርታ አስቀመጧል። ድርጅቱ ኢትዮጵያ የመደራጀትና የሲቪል ሠራተኛ መብት ዋስትና እንደማታከብር፤ በተለይም በመምህራን ማህበር ላይ የሚደረግ ጫና እንዳሳሰበው ገልጿል።
ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ኢትዮጵያን የሠራተኞች መብት በእጅጉ ከሚጣሱባቸው 5 ሀገራት ተርታ አስቀመጧል። ድርጅቱ ኢትዮጵያ የመደራጀትና የሲቪል ሠራተኛ መብት ዋስትና እንደማታከብር፤ በተለይም በመምህራን ማህበር ላይ የሚደረግ ጫና እንዳሳሰበው ገልጿል።