የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ላብራቶሪ ተዘረፈ

–    ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል

በታምሩ ጽጌ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የአይቲኤስሲ ላብራቶሪ ሰሞኑን መዘረፉን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡