የእስራኤል ጥቃት እንዲቆም ተጠየቀ
በቦምብ የተደበደበውን የጋዛ ክፍል የጎበኙትና ዛሬ በተፈፀመ ጥቃት ተገድለዋል የተባሉትን ሰዎች አስከሬን ያዪት ካንዲል የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲፀናና እስራኤልም ጥቃቱን እንድታቆም ግብፅ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል ።
በቦምብ የተደበደበውን የጋዛ ክፍል የጎበኙትና ዛሬ በተፈፀመ ጥቃት ተገድለዋል የተባሉትን ሰዎች አስከሬን ያዪት ካንዲል የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲፀናና እስራኤልም ጥቃቱን እንድታቆም ግብፅ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል ።