የእስራኤል ጥቃት እንዲቆም ተጠየቀ

በቦምብ የተደበደበውን የጋዛ ክፍል የጎበኙትና ዛሬ በተፈፀመ ጥቃት ተገድለዋል የተባሉትን ሰዎች አስከሬን ያዪት ካንዲል የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲፀናና እስራኤልም ጥቃቱን እንድታቆም ግብፅ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል ።