ዋሊያ፣ ቀይ ቀበሮና ሊሲዎች በርቱ ተበራቱ!

Ethiopian soccer team for the 3rd African cupበአውሮፓ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን

እግር ኳስ በሀገራችን ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ1924 ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ ይኖሩ በነበሩ የውጭ ሀገር ተወላጆች (ፈረንጆች) የተጀመረ ሲሆን፣ ምንም እንኳን በአለም አቀፍ ደረጃ በመዝገብ ሠፍሮ ባይገኝም በ1935 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ከጅቡቲ ጋር ግጥሚያ ተደርጎ እንደነበረ ‘History of Ethiopian Soccer’ በሚል የተጻፈ ታሪክ ያስረዳል።