ደማስቆ፤ የሶሪያ የአየር ድብደባ
የሶሪያ መንግሥት ጦር የአማፅያን ይዞታዎችን ዛሬ በታንክና በጦር አውሮፕላኖች ደበደበ ። የሶሪያ ታንኮች መዲናይቱ ደማስቆ የሚገኙ ሁለት የስደተኞች መጠለያዎችን ማጥቃታቸውን የሶሪያ የሰብአዊ መብቶች ታዛቢ ድርጅት አስታውቋል ።
የሶሪያ መንግሥት ጦር የአማፅያን ይዞታዎችን ዛሬ በታንክና በጦር አውሮፕላኖች ደበደበ ። የሶሪያ ታንኮች መዲናይቱ ደማስቆ የሚገኙ ሁለት የስደተኞች መጠለያዎችን ማጥቃታቸውን የሶሪያ የሰብአዊ መብቶች ታዛቢ ድርጅት አስታውቋል ።