የግብፅ ኮፕቶች 118ኛዉ የሃይማኖት አባት
የግብፅ ኮፕት ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች 118ኛ ሃይማኖት አባት ትናንት በይፋ ተመርጠዋል። ቤተክርስቲያኒቱን ለ42ዓመታት በማስተዋል እንዳስተዳደሩ የሚነገርላቸዉ ፓትሪያርክ አቡነ ሺኖዳን የሚተኩት አባት አቡነ ቴዎድሮስ የተመረጡት የግብፅ ኮፕት፤
የግብፅ ኮፕት ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች 118ኛ ሃይማኖት አባት ትናንት በይፋ ተመርጠዋል። ቤተክርስቲያኒቱን ለ42ዓመታት በማስተዋል እንዳስተዳደሩ የሚነገርላቸዉ ፓትሪያርክ አቡነ ሺኖዳን የሚተኩት አባት አቡነ ቴዎድሮስ የተመረጡት የግብፅ ኮፕት፤