እስራኤል ስደተኞችን አስገድዳ መመለሷ

የእሥራኤል መንግሥት የአፍሪቃን ስደተኞች ለመቀበል ፈቃደኛ እንዳልሆነ በተደጋጋሚ ቢያሳውቅም፤ አሁንም በየቀኑ ስደተኞች የእስራኤልን ድንበር አልፈው ለመግባት ከመሞከር የተቆጠቡበት ጊዜ የለም።