በሶሪያ ተኩስ አቁም ስምምነቱ ተጣሰ
በሶሪያ ከአርብ ኢድ አል አድሃ በዓል አንስቶ ለአራት ቀናት እንዲፀና መግባባት ላይ የተደረሰበት የተኩስ አቁም ስምምነት መጣሱ ተገለፀ። የተለያዩ የዜና ምንጮች እንደዘገቡት ከሆነ በሶሪያ አሌፖን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞችና ግዛቶች ውጊያው አገርሽቷል።
በሶሪያ ከአርብ ኢድ አል አድሃ በዓል አንስቶ ለአራት ቀናት እንዲፀና መግባባት ላይ የተደረሰበት የተኩስ አቁም ስምምነት መጣሱ ተገለፀ። የተለያዩ የዜና ምንጮች እንደዘገቡት ከሆነ በሶሪያ አሌፖን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞችና ግዛቶች ውጊያው አገርሽቷል።