አዲሱ የሶማልያ ጠቅላይ ሚንስትር

ከትናንት በስቲያ አብዲ ፋራህ ሺርዶን በሶማሊያ አዲስ ጠቅላይ ምኒስትር ሆነው ተሹመዋል። በቅርቡ የሀገሪቷ ፕሬዚዳንት ሆኖ በተመረጡት ሐሰን ሼ መሐመድ የተሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኬኒያ ውስጥ ለረዥም ጊዜ በንግድ ዘርፉ ተሰማርተው ሰርተዋል።