የሶሪያ የቱርክ ግጭት መቀጠሉ
ከአራት ቀናት በፊት በሶርያ እና ቱርክ ድንበር ላይ የጀመረዉ ግጭት አይሎ መቀጠሉ ተነገረ። ሶርያ እንደገና አዲስ ጥቃት በመሰንዘሯ የቱርክ ወታደራዊ ሃይል አጸፋዊ ርምጃ መዉሰዱን የቱርክ የብዙሃን መገናኛ አስታዉቆአል።
ከአራት ቀናት በፊት በሶርያ እና ቱርክ ድንበር ላይ የጀመረዉ ግጭት አይሎ መቀጠሉ ተነገረ። ሶርያ እንደገና አዲስ ጥቃት በመሰንዘሯ የቱርክ ወታደራዊ ሃይል አጸፋዊ ርምጃ መዉሰዱን የቱርክ የብዙሃን መገናኛ አስታዉቆአል።