የጀርመን ውህደት አባት ሄልሙት ኮል

ከብዙ ጥረት በኋላ ኮል ለዚያን ጊዜው የሶቭየት ህብረት መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭ የጀርመንን ውህደትና የሶቭየት ወታደሮችም ከምስራቅ ጀርመን እንዲወጡ ለማሳመን በቁ ። የበርሊን ግንብ በፈረሰ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እ.ጎ.አ ጥቅምት 3 1990 የጀርመን ውህደት በሬችትና በፌሽታ ተከበረ ።