የግብፁ ፕሬዝዳት መልዕክት
ከግብፁ ሕዝባዊ አብዮት በሕዋላ በተደረገዉ ምርጫ ሥልጣን የያዙት ሙርሲይ ኒዮርክ ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት የበለፀጉት ሐገራት የአፍሪቃ አምባገነን ገዢዎችን መደገፋቸዉን አቁመዉ የሕዝቡን ችግር ለማቃለል ለሚጥሩት ወገኖች ተገቢዉን ድጋፍ ማድረግ አለባቸዉ።
ከግብፁ ሕዝባዊ አብዮት በሕዋላ በተደረገዉ ምርጫ ሥልጣን የያዙት ሙርሲይ ኒዮርክ ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት የበለፀጉት ሐገራት የአፍሪቃ አምባገነን ገዢዎችን መደገፋቸዉን አቁመዉ የሕዝቡን ችግር ለማቃለል ለሚጥሩት ወገኖች ተገቢዉን ድጋፍ ማድረግ አለባቸዉ።