የሁለቱ ሱዳኖች መሪዎች ድርድር

የድርድሩን ሂደት የተከታተሉ ዲፕሎማቶች እንዳሉት መሪዎቹ አብዛኛዎቹን ልዩነቶቻቸውን አስወግደዋል ። ይሁንና ከሱዳንም ሆነ ከደበብ ሱዳን በኩል ዲፕሎማቶቹ የተናገሩትን የሚያረግግጥ አለመገኘቱን ሮይተርስ ከአዲስ አበባ ዘግቧል ።