የሁለቱ ሱዳኖች መሪዎች ድርድር
የድርድሩን ሂደት የተከታተሉ ዲፕሎማቶች እንዳሉት መሪዎቹ አብዛኛዎቹን ልዩነቶቻቸውን አስወግደዋል ። ይሁንና ከሱዳንም ሆነ ከደበብ ሱዳን በኩል ዲፕሎማቶቹ የተናገሩትን የሚያረግግጥ አለመገኘቱን ሮይተርስ ከአዲስ አበባ ዘግቧል ።
የድርድሩን ሂደት የተከታተሉ ዲፕሎማቶች እንዳሉት መሪዎቹ አብዛኛዎቹን ልዩነቶቻቸውን አስወግደዋል ። ይሁንና ከሱዳንም ሆነ ከደበብ ሱዳን በኩል ዲፕሎማቶቹ የተናገሩትን የሚያረግግጥ አለመገኘቱን ሮይተርስ ከአዲስ አበባ ዘግቧል ።