የህንዱ ኩባንያ ፕሮጀክቶችን አቋርጦ ከአገር ወጣ
– ሦስት ግዙፍ የህንድ ኩባንያዎች ገብተዋል
በውድነህ ዘነበ
የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ለመገንባት፣ ጥጥና የተለያዩ እህሎችን ለማምረት በ25 ሺሕ ሔክታር በላይ ተረክቦ የነበረው የህንዱ ኩባንያ ሲኤልሲ ኢንዱስትሪስ ፕሮጀክቶቹን አቋርጦ ከአገር ወጣ፡፡– ሦስት ግዙፍ የህንድ ኩባንያዎች ገብተዋል
በውድነህ ዘነበ
የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ለመገንባት፣ ጥጥና የተለያዩ እህሎችን ለማምረት በ25 ሺሕ ሔክታር በላይ ተረክቦ የነበረው የህንዱ ኩባንያ ሲኤልሲ ኢንዱስትሪስ ፕሮጀክቶቹን አቋርጦ ከአገር ወጣ፡፡