የህንዱ ኩባንያ ፕሮጀክቶችን አቋርጦ ከአገር ወጣ

–    ሦስት ግዙፍ የህንድ ኩባንያዎች ገብተዋል

በውድነህ ዘነበ

የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ለመገንባት፣ ጥጥና የተለያዩ እህሎችን ለማምረት በ25 ሺሕ ሔክታር በላይ ተረክቦ የነበረው የህንዱ ኩባንያ ሲኤልሲ ኢንዱስትሪስ ፕሮጀክቶቹን አቋርጦ ከአገር ወጣ፡፡