የ 21 አመቱ ግፍና በደል በግዳጅ እንባ አይታጠብም ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ

1. ብሔራዊ ዉርደታችንን እንቓቓም
2.የ ወገኖቻችንን የተገደደ እንባ እንገድብ
3. የሞተዉን የአምባገነኑን አገዛዝ በተጎጂዉ ሕዝብ ለቅሶ አይመለስም
4. የ ዓመታት የገዳይና የአስገዳይ ሥርዓት አብቅትዋል. ዳግም ባርነት እንዲቀጥል አንፈቅድም

ይድረስ ለወገኖቻችን በሙሉ። ይህን ብሔራዊ ዉርደት ለመቓቓም ጥሬ ከአገር ወዳድ ኢቲዩዺያዉያን ቀርቦልሃል

ቀንና ቦታው

ዓርብ ከቀኑ ፱ ሰዓት በ State Departement, 2201 C Street Northwest Washington, DC 20520

እሁድ በ Ethiopian Embassy Washington DC, 3506 International Drive Northwest
Washington, DC 20008

ዋልድብን ማፍረስ
ሙስሊሙን ማመስ
ዉጤቱ መለስ