የአሸተን ጉብኝት በሶማሊያ
የአዉሮጳ ሕብረት የዉጪ ግንኙነት ሐላፊ ወይዘሮ ካትሪን አሸተን ትናንት የሶማሊያዋን ርዕሠ-ከተማ ሞቃዲሾን ጎብኝተዋል።ወይዘሮ አሸተን በሞቃዲሾ ቆይታቸዉ ከሶማሊያ ባለሥልጣናት፥ ከአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት አዛዦችና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል
የአዉሮጳ ሕብረት የዉጪ ግንኙነት ሐላፊ ወይዘሮ ካትሪን አሸተን ትናንት የሶማሊያዋን ርዕሠ-ከተማ ሞቃዲሾን ጎብኝተዋል።ወይዘሮ አሸተን በሞቃዲሾ ቆይታቸዉ ከሶማሊያ ባለሥልጣናት፥ ከአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት አዛዦችና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል