ለኞርዌዩ ነፍሰ ገዳይ የተሰጠው ብይን፤

የ 77 ሰዎችን ነፍስ ያጠፋው አንድ የቀኝ ጽንፈኛ ፤ ላይ በዛሬው ዕለት የ21 አመት እሥራት ፈረደ ። ፍርድ ቤቱ በዚሁ ውሳኔው ብሪይቪክ ዐዕምሮው የተነካ ነው ሲልም በይኗል ። ከብይኑ በኋላ የብሬቪክ ጠበቃ ነፍሰ ገዳዩ ንክ ስለተባለ ይግባኝ አይጠይቅም