ምክትል ጠ/ሚ ኃይለ -ማርያም ደሳለኝና ኢህአዴግ፣

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራካ ኦባማ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ትናንት በስልክ አነጋግረዋቸዋል ። ኦባማ በዚሁ ወቅት አቶ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያ መንግሥት ለልማት ለዲሞክራሲ ና ለሰብአዊ መብቶች እንዲሁም ለአካባቢ አገራት ደህንነት የሚሰጠውን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል ።